የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ከቅብጥ1 ቤተክርስቲያን ጥገኝነት ነጻ ለማውጣት የተደረገ ትግል፣ 1918-1941 ዓ.ም

Wudu Tafete, Addis Ababa University, History Department Head

Abstract

በዘመናችን ኢትዮጵያ¨<ያን ጳጳሳት በዝተው ብንመለከትም& የዛሬ ሰማንያ ዓመት አንድም ኢትዮጵያዊ ጳጳስ አልተሾመም ነበር፡፡ በየጊዜው የተነሣው ከጥገኝነት የመላቀቅ ጥያቄም ምላሽ አላገኘም ነበር፡፡ አሁን በዘመናችን እየተፈጸመ ያለውን ስንመለከትና ቀደም ብሎ የተፈጸመውን ስናጤን መገረማችን አይቀርም፡፡ የመጀመሪያዎቹ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት ከተሾሙ በኋላ በየሀገረ ስብከታቸው ሲዘዋወሩ እነርሱን ለመመልከትና በመስቀላቸው ለመባረክ ሕዝቡ አገር ነቅሎ ይወጣ ነበር፡፡ በመስቀላቸው ለመባረክ ያልበቃው የረገጡትን የመሬት አፈር ለመዝገን ሽሚያና ርብርብ ያደርግ ነበር፡፡

Downloads

Published

2010-08-10

How to Cite

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ከቅብጥ1 ቤተክርስቲያን ጥገኝነት ነጻ ለማውጣት የተደረገ ትግል፣ 1918-1941 ዓ.ም: Wudu Tafete, Addis Ababa University, History Department Head. (2010). Journal-of-Ethiopian-Church-Studies/የኢትዮጵያ-ቤተ-ክርስቲያን-ጥናት-መጽሔት-Live/, 1(I), 15–27. Retrieved from https://journals.eotcmk.org/index.php/files/article/view/5